ደቡብ አፍሪካ አንድ የልዑካን ቡድን ወደ አሜሪካ በመላክ፣ በዲፕሎማሲ፣ ንግድ እና ሌሎችም ጉዳዮች ላይ ስምምነት ላይ መድረስ እንደምትሻ ፕሬዝደንት ሰሪል ራማፎሳ አስታውቀዋል። ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ...
እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ባለፈው ታኅሣሥ ወር መጀመሪያ በቱርክ ፕሬዝደንት ረሽፕ ታይፕ ኤርዶዋን አሸማጋይነት የተደረሰውን ስምምነት ተከትሎ የኹለቱ ሀገራት ግንኙነት እየተሻሻለ ባለበት ወቅት፣ ወደ ...
A chartered bus overturned in eastern Prachinburi province Wednesday morning, killing 18 people and injuring 31, officials ...
በትግራይ ክልል በባህላዊ የብረታብረት መገልገያ ዕቃዎች እና ጌጣጌጦች ሥራ ላይ የተሰማሩ የጥበበ እድ ሞያተኞች፣ እየደረሰብን ነው ባሉት ማኅበራዊ መገለልና ጥቃት የተነሣ፣ ልጆቻቸው ከትምህርት ገበታ ...
የኢትዮጵያው ጠቅላይ ምኒስትር ዐብይ አህመድ ነገ ሐሙስ በሶማሊያ ጉብኝት በማድረግ ከሀገሪቱ ፕሬዝደንት ሃሳን ሼክ ሞሃሙድ ጋራ እንደሚወያዩ ከሶማሊያ ከመንግሥት ምንጮች መረጃውን ማግኘቱን ኤኤፍፒ ...
The U.N.'s World Food Program said Wednesday that it was forced to suspend operations in and around the famine-hit Zamzam displacement camp in Sudan's North Darfur because of escalating violence ...
የአይሲሲ ዐቃቤ ሕግ ካሪም ካን በምስራቃዊው የአገሪቱ ክፍል እየተካሄደ ያለው ጦርነት ተባብሶ ከቀጠለባት የኮንጎ ዲሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ መግባታቸውን ጽሕፈት ቤታቸው ዛሬ አስታወቀ። በሩዋንዳ ...
(ፍለጋ) በመጀመር ከአፍሪካ ቀዳሚዋ ሀገር ኾነች።አገሪቱ፣ ባለፉት 15 ዓመታት በገነባቻቸው የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ኀይል ማመንጫ ግድቦች አማካይነት ከፍተኛ የኀይል አቅርቦት ቢኖራትም፤ የኤሌክትሪክ ...
በአማራ ክልል በተለያየ ጊዜ ታስረው የነበሩ 13 ዳኞች ከእስር መለቀቃቸውን የክልሉ የዳኞች ማኅበር አስታወቀ። ዳኞቹ የተለቀቁት በተለያየ ጊዜ መኾኑን የተናገሩት፣ የማኅበሩ ተወካይ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ...
በደቡብ ኦሞ ዞን ሳላማጎ ወረዳ የአይሎሀ ቀበሌ ነዋሪ የኾነችው ወይዘሮ ማርታ ታከለ በአንድ ጊዜ አራት ልጆችን በሰላም መገላገሏ ተገለጸ፡፡ የወይዘሮ ማርታ ባለቤት አቶ አንጅሎ አዲሱ በስልክ ለአሜሪካ ...
የአእዋፍ እንፍልዌንዛ ባለፉት ሦስት ዓመታት በአሜሪካ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዶሮዎችን በመግደሉና ከፍተኛ የእንቁላል እጥረት በመከሰቱ መንግሥት በሽታውን ለመዋጋትና ከውጪ እንቁላል ለማስገባት 1 ቢሊዮን ...
"አነገሽ" ቀበሌ “ኀሙስ ገበያ” በተባለ ስፍራ፣ ባለፈው ሳምንት ኀሙስ፣ የካቲት 13 ቀን 2017 ዓ.ም. ተያይዘው በተሠሩ የንግድ ቤቶች ላይ ተፈጸመ በተባለ የድሮን ጥቃት፣ ሰዎች መሞታቸውንና ...